በክልሉ የልማት ስራዎች ግምገማ መድረክ ተካሄደ
በሐዋሳ ከተማ የተካሄደው የልማት ስራዎች ግምገማ መድረክ በክልሉ የተመዘገቡ ስኬቶችንና በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን ገምግሟል::
የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ህዝባችንን በቅንነትና በቁርጠኝነት በማገልገል የክልሉን ሁለገብ ልማት፣ ሰላምና መልካም አስተዳደር ለማረጋገጥ ይሰራል::
"የበለፀገች ህብረ-ብሄራዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ጉዞ የሲዳማ ክልል ድርሻውን በብቃት ይወጣል!"
የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት በስሩ ባሉት የተለያዩ ዘርፎች አማካኝነት የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ልማት ስራዎችን ይመራል::
የአመራሩንና የአባላቱን ክህሎትና እውቀት ለማሳደግ የሚረዱ የክህሎት (Skill) ማበልጸጊያ ስልጠናዎችን ያዘጋጃል::
ተጨማሪ ያንብቡ →በሐዋሳ ከተማ የተካሄደው የልማት ስራዎች ግምገማ መድረክ በክልሉ የተመዘገቡ ስኬቶችንና በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን ገምግሟል::
የወደፊት ተከታታይ አመራሮችን በአዲስ እውቀትና ክህሎት ለማበልጸግ የተዘጋጀው የአቅም ግንባታ መርሃ ግብር በስኬት ተጠናቋል::
የህዝብ ጥያቄዎችን በቅርበት ለመመለስ የሚያስችሉ አሰራሮችን በተመለከተ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል::
የብልፅግና ፓርቲ ፕሮግራሞችን፣ ማኒፌስቶዎችን እና ህጎችን እዚህ ማውረድ ይችላሉ::